የሳምንቱ የቤተክርስቲያን አገልግሎቶች
- 6:00 - 8:30 a.m. - ኪዳን፤ ታምረ ማርያም
- 8:30 - 10:00 a.m. - ቅዳሴ
- 10:00 - 10:30 am. - መዝሙር
- 10:30 - 11:30a.m. - የመጸሀፍ ቅዱስ ትምህርት
***ቁርስ፤ሻይና ቡና በቁርስ ቤት ስለሚኖር፣ ከጠበሉ ይቀመሱ
እነዚህን የተለያዩ ስነስርዓቶችን ለመቀበል፣ በቅድሚያ ለቤተክርስቲያኑ ቢያሳውቁ ይመረጣል። ለዚህም በ _____ ስልክ ቁጥር ይደውሉ
ሰባቱ የቤተክርስቲያስ ምስጢራት:-