የቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በኒውዮርክ ሀገረ ስብከት
ብጹዕ አቡነ ጴጥሮስ - የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ እና የኒውዮርክ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
JULY 18/2009 (ጁላይ 18/2009)
የኒውዮርክ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ከተመሰረተ ከ50 አመት በላይ ሲሆን ለረጅም አመታት በምድረ አሜሪካ የሚገኙ ወገኖቻችንን በማገልገል ላይ ነው። ይህ የኒውዮርክ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን የተመሰረተበት 50ኛ አመት በአል ጁላይ 18/2009 ተክብሮ ውሏል።
አድራሻ፡ Bronx, New York - 140-142 West 176th Street Bronx, NY 10453 (718) 299-2741
የኒውዮርክ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ታሪክ (..ይቀጥላል..)